Friday, September 2, 2011

እኔም አይደለሁ...

የማር የወለላ የጥፍጥና ገንቦ ተነግሮኝ መሆንሽ
አንዳች ጭምብል ሳይኖር
ማር እቆርጥ ብዬ ብጠጋ ከቀፎሽ
እባጭ ፊቴን ሞልቶት ሸሸሁ ከሠፈርሽ::
አንዴ ከመቅመሴ ከወለላ ማርሽ
ሰው ፊት እንዳልቀርብ
ከውስጥ የመሠጉ ነድፈውኝ ንቦችሽ::

No comments: